==
| መርነፈሬ አይ | |
|---|---|
| የመርነፈሬ ቅርስ | |
| የግብጽፈርዖን | |
| ግዛት | 1665-1661 ዓክልበ. ግ. |
| ቀዳሚ | ዋሂብሬ ኢቢያው |
| ተከታይ | መርሆተፕሬ ኢኒ |
| ሥርወ-መንግሥት | 13ኛው ሥርወ መንግሥት |
==
መርነፈሬ አይግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1665 እስከ 1661 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛፈርዖን ነበረ።
የቶሪኖ ቀኖና በተባለው ዝርዝር ዘንድ፣ ዘመኑ ለ፳፫ ዓመታትና ፰ ወር ቆየ፤ ዳሩ ግን ለዘመኑ ቅርሶቹ ወይም ፍርስራሶቹ ጥቂት በመሆናቸው እስከዚያ ያህል ድረስ መግዛቱ አጠራጣሪ ነው። የግብጽ ታሪክ መምህሮች እንደሚያውቁ በዘመኑ መጨረሻ «አስተዳደሩ ፈጽሞ ወድቆ ነበር ይመስላል»። ዋና ከተማውእጅታዊ ከርሱ በኋላ ተተወ፣ ተከታዮቹም የጤቤስ ገዦች ብቻ እንጂ የመላውን ግብጽ ፈርዖኖች አልነበሩም። የዚህ ምክንያት የግብጽ ሃይል እጅግ ተደክሞሂክሶስ የተባለውአሞራዊ ወገን በዚያን ጊዜ በስሜን ወረራ ስላደረገ ነው።
የመርነፈሬ አይ መቃብር እስካሁን መቸም አልተገኘም።
| ቀዳሚው ዋሂብሬ ኢቢያው | የግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን 1665-1661 ዓክልበ. ግድም | ተከታይ መርሆተፕሬ ኢኒ |